የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ሰንበቱን ወደ ግማቭ ፍጻሜው ቭግግር አድርጓል። ይሄው ትናንትና ከትናንት በስቲያ የተካሄደው ሩብ ፍጻሜ ዙር ግን የሚያሳዝን ሆኖ ለአስተናጋጆቹ ሃገራት ለኤኩዋቶሪያል ጊኒና ለጋቡን የስንብትም ነው የሆነው።
በአውሮፓ ቀደምት የእግር ኳስ ሊጋዎች ውስጥ የክረምቱ ዕረፍት ተጠናቆ ሁለተኛው ዙር ውድድር የሚከፈትበት ጊዜ እየተቃረበ ሲሆን የተለያዩት ክለቦች ሞቃት በሆኑት የደቡብ አውሮፓ አካባቢዎች ዝግጅታቸውን ጀምረዋል።
የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ወደ ሩብ ፍጻሜው እየተሸጋገረ ነው። የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ወደ ሩብ ፍጻሜው እየተሸጋገረ ሲሆን አስተናጋጆቹ ሃገራት ኤኩዋቶሪያ ጊኒና ጋቡን ጠንከር ባሉ ምድቦቻቸው ውስጥ ፉክክሩን በመቋቋም
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሺን በሥልጠና ጉዳይ በተፈጠረ አለመግባባት የተነሣ ቀነኒሣ በቀለንና ጥሩነሽ ዲባባን ጨምሮ 35 የአገሪቱ አትሌቶች በዓለምአቀፍ ውድድር እንዳይሳተፉ ላልተወሰነ ጊዜ አግዷል።
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ 16:00 - 17:00 የሚለውን ማገናኛ ይጫኑ። የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆም ለማድመጥ በሚለው ሊንክ ይገኛል። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 በSMS አስተያየት ላኩልን።
በማድመጥ መማር እያዝናና መረጃ የሚሰጥ ዝግጅት ነው።