የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ወደ ሩብ ፍጻሜው እየተሸጋገረ ነው። የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ወደ ሩብ ፍጻሜው እየተሸጋገረ ሲሆን አስተናጋጆቹ ሃገራት ኤኩዋቶሪያ ጊኒና ጋቡን ጠንከር ባሉ ምድቦቻቸው ውስጥ ፉክክሩን በመቋቋም
በአውሮፓ የቀደምቱ የእግር ኳስ ሊጋዎች መደበኛ ሻምፒዮና በአስደናቂ ሁኔታ ቀጥሏል። ታንዛኒያ ውስጥ ደግሞ የምሥራቅና ማዕከላዊ አፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር በመካሄድ ላይ ነው።
በአውሮፓ ቀደምት የእግር ኳስ ሊጋዎች ውስጥ የክረምቱ ዕረፍት ተጠናቆ ሁለተኛው ዙር ውድድር የሚከፈትበት ጊዜ እየተቃረበ ሲሆን የተለያዩት ክለቦች ሞቃት በሆኑት የደቡብ አውሮፓ አካባቢዎች ዝግጅታቸውን ጀምረዋል።
ያለፈው ሣምንት ለመጪው 2012 ዓ.ም. የአውሮፓ የእግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ማጣሪያው ዙር የተጠናቀቀበት፤ በርካታ የወዳጅነትና የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ግጥሚያዎችም የተካሄዱበት ነበር። የአውሮፓ ቀደምቱ ሊጋዎች ውድድርም በአስደናቂ ሁኔታ ቀጥሏል።
በሚቀጥለው 2012 ዓ.ም. ኡክራኒያና ፖላንድ በጋራ በሚያስተናግዱት የአውሮፓ አግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ተሳታፊ ለመሆን ለቀሩት አራት ቦታዎች ባለፈው ሣምንት የማጣሪያ-ማጣሪያ የመጀመሪያ ዙር ግጥሚያዎች ተካሂደው ነበር።
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ የሚከተለውን ማገናኛ ይጫኑ። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በamharic@dw.de ላኩልን፣ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 SMS አስተያየት ላኩልን። 16:00 - 17:00 UTC የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆ በዚህ ሊንክ ይገኛል።
በማድመጥ መማር እያዝናና መረጃ የሚሰጥ ዝግጅት ነው።