የፍልስጤም ተቀናቃኝ ኃይሎች ፋታህና ሃማስ በመጪዉ ግንቦት ወር ምርጫ ለማካሄድ በመወሰን፤ አብሮ ለመሥራት ስምምነት መፈራረማቸዉ እስራኤልን አስቆጥቷል። ኳታር ዶሃ ላይ ከትናንት በስተያ ስምምነቱ ሲደረስ፤ እስራኤል በበኩሏ ከፍልስጤም ጋ የተጀመረዉ
የአቴንሱ መንግስት ያለዉን በጀት ወጭና ገቢ እንዲያስተካክል በአለም አቀፍ ደረጃ የሚደርስበት ግፊት እየጥነከረ መጥቶአል፣ በሌላ በኩል ግሪክ ከዕዳ ለመላቀቅ የጀመረችዉን የቁጠባ ታህድሶን በመንቀፍ ዛሪ ህዝብ ከፍተኛ ሰላማዊ ሰልፍ አድርጎአል። የግሪክ የቁጠባ ዕቅድ እና ሂደቱ
ጀርመን ውስጥ በሙዩኒክ ከተማ የተካሄደው የ 3 ቀናት ዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳይ ጉባዔ ፣ በዐበይትና ጥቃቅን ጉዳዮች ላይ በሰፊው ከመከረ በኋላ፣ ትናንት ማምሻውን ተደምድሟል።
ሩሲያ ያልተቀበለችዉን ረቂቅ የሚተካ ሌላ ረቂቅ ለፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት አባላት አሰራጭታም ነበር።በዩናይትድ ስቴትስ ዘነድ ተቀባይነት አላገኘም።እነዚሕ ሁለቱ ሐገራት ድምፅን በድምፅ የመሻር ሥልጣናቸዉን እንዲጠቀሙ እንደምክንያት ከሚጠቀሱ ምክንያቶች ጥቂቶቹ ናችዉ።
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ የሚከተለውን ማገናኛ ይጫኑ። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በamharic@dw.de ላኩልን፣ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 SMS አስተያየት ላኩልን። 16:00 - 17:00 UTC የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆ በዚህ ሊንክ ይገኛል።
በማድመጥ መማር እያዝናና መረጃ የሚሰጥ ዝግጅት ነው።