ትናንት ምሽት የግሪክ ምክር ቤት የአዉሮጳዉ ህብረት የይሮ ሸርፍ ተጠቃሚ አገራት ያውጡትን የቁጠባ መረሃ-ግብር ከብዙ ዉጣ ዉረድ በኋላ ተቀብለዉ አጽድቀዋል። በሌላ በኩል የግሪክ ነዋሪ የቀረበለትን የቁጠባ እቅድ በመቃወም ተቃዉሞዉን አሳይቶአል።
2011 ዓም በአውሮጳ የስደተኞች ፖሊሲ ታሪክ ውስጥ እጅግ ብዙ ስደተኞች የሞቱበት ዓመት መሆኑን ፕሮ አዙል የተባለው የስደተኞች ጉዳይ ተከታታይ ድርጅት ያወጣው መግለጫ አስታወቀ። በድርጅቱ ግምት ወደ አንድ ሺህ ስድስት መቶ የሚጠጉ ስደረኞች በሜድትሬንያን ባህር በኩል አውሮጳ ለመግባት ሲሞክሩ ሕይወታቸው አልፎዋል።
የይሮ ሸርፍ ተጠቃሚ አገር ሚኒስትሮች በግሪክ ቀዉስ ላይ ትናንት ምሽት ባደረጉት ስብሰባ ግሪክ ከገባችበት ቀዉስ ለመዉጣት ተስማማሁበት ስትል ለአዉሮጳ አገራት ምኒስትሮች ያቀረበችዉን መረሃ-ግብር በቂ አለመሆኑ ተገለጸ
የሶርያ የመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች ተቃዉሞ በቀጠለባት የሆምስ ከተማ ጥቃታቸውን ማጠናከራቸውና ሩስያና ቻይናም በተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የቀረበውን የሶርያ ረቂቅ ውሳኔን ድምፅን በድምፅ የመሻር መብታቸው ተጠቅመው ያገቱበት ድርጊት ከያቅጣጫው ብዙ ወቀሳ ተፈራርቆበታል።
የፍልስጤም ተቀናቃኝ ኃይሎች ፋታህና ሃማስ በመጪዉ ግንቦት ወር ምርጫ ለማካሄድ በመወሰን፤ አብሮ ለመሥራት ስምምነት መፈራረማቸዉ እስራኤልን አስቆጥቷል። ኳታር ዶሃ ላይ ከትናንት በስተያ ስምምነቱ ሲደረስ፤ እስራኤል በበኩሏ ከፍልስጤም ጋ የተጀመረዉ
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ 16:00 - 17:00 የሚለውን ማገናኛ ይጫኑ። የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆም ለማድመጥ በሚለው ሊንክ ይገኛል። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 በSMS አስተያየት ላኩልን።
በማድመጥ መማር እያዝናና መረጃ የሚሰጥ ዝግጅት ነው።