1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኤኮኖሚኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ገበያ ለውጭ ባለወረቶች ሲፈቀድ ባለሙያዎች ተስፋ እና ሥጋት ተሰምቷቸዋል

Eshete Bekele/MMTረቡዕ፣ ሚያዝያ 9 2016

ለኢትዮጵያውያን ተከልለው የቆዩ የወጪ እና ገቢ ንግድ ሥራዎች ለውጭ ባለወረቶች ተፈቅደዋል። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ መመሪያ የውጭ ባለወረቶች በጅምላ እና ችርቻሮ ንግድ ዘርፎች ጭምር እንዲሳተፉ የፈቀደ ነው። መንግሥት ለረዥም ዓመታት ሲከተል በቆየው ፖሊሲ ረገድ ያደርገው ለውጥ ለአንዳንድ ባለሙያዎች ተስፋ ለሌሎች ሥጋት ያጫረ ሆኗል።

https://p.dw.com/p/4etYQ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

Äthiopien | Flughafen in Addis Abeba
ምስል Eshete Bekele/DW

ከኤኮኖሚው ዓለም

በሣምንታዊው የከኤኮኖሚው ዓለም መሰናዶ የኢትዮጵያ፣ አፍሪካ እና ዓለምን ምጣኔ ሐብታዊ ይዞታ የተመለከቱ ትንታኔዎች፣ ቃለ መጠይቆች እና ዘገባዎች ይቀርባሉ። ይኸ መሰናዶ ሀገራት የሚያወጧቸውን ኤኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች፣ መሪዎች የሚወስዷቸውን ምጣኔ ሐብታዊ ውሳኔዎች በመፈተሽ ጥቅም እና ጉዳታቸውን ያቀርባል።