1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

119ኛው የአድዋ ድል በዓል

ሰኞ፣ የካቲት 23 2007

የኢትዮጵያ ሕዝብ ፤ በዳግማዊ አፄ ምንይልክ መሪነት ፣ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ ም ፤ ቅኝ ግዛት ለማስፋፋት ዘምቶ በነበረው የኢጣልያ ጦር ላይ ድል የአፄ ተቀዳጀበት 119ኛው የአድዋ ድል በዓል፤ ዛሬ በሀገሪቱ በመላ ተክብሮአል ።

https://p.dw.com/p/1Ejzn
Feier 118. Schlacht von Adua
ምስል Getachew T. Haile-Giorgis

በብርሃነ ኢትዮጵያ የባህል አዳራሽ ፤ በርካታ የውጭ ሀገራት አምባሳደሮች በክብረ በዓሉ ሥነ ስርዓት ላይ ተገኝተዋል።

ዛሬ ጧት አዲስ አበባ ውስጥ፤ ለበዓሉ ክብር 21 ጊዜ መድፍ የተተኮሰ ሲሆን ፤ ሕዝቡም ዐራዳ ጊዮርጊስ በአጼ ምንይልክ ሐውልት ዙሪያ በመሰብሰብ ፣ በዓሉን በቀቀርቶና በፉከራ፣ ወኔ ባለው ስሜት አክብሮታል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ