1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፌስ ቡክ አስተያየት ያስከተለዉ እስራት

ሰኞ፣ መጋቢት 23 2005

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሙስና ይፈፀማል ብሎ የማኅበራዊ መገናኛ መድረክ በመሆነዉ ፌስ ቡክ የፃፈ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ መታሰሩ ተሰምቷል።

https://p.dw.com/p/187mL
ምስል DW

በአዲሱ የአዲስ አበባ ቴክኒዎሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሆነዉ ወጣት በዚሁ ምክንያት ታስሮ ወደአርባምንጭ መወሰዱን ወኪላችን የላከልን ዘገባ ያመለክታል። የአርባ ምንጭ ፖሊስ የሰዎች ስም የሚያጎድፍ በማዉጣቱ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከአዲስ አበባ ወስደን ለፍርድ ለማቅረብ ጉዳዩን እያጣራሁ ነዉ ማለቱንም ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በዘገባዉ ጠቅሷል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ