1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋምቤላው ግጭት ተፈናቃዮችና ታካሚዎች

ዓርብ፣ መስከረም 23 2007

ከጥቂት ሳምንታት በፊት በጋምቤላ መስተዳድር በጎደሬ ወረዳ ለረጅም ጊዜ በዚያ ሠፍረው ይኖሩ በነበሩ ና በአካባቢው መዠንገር ነባር ብሔረሰብ አባላት መካከል በተከሠተ ግጭት ብዙ ሰዎች መሞታቸው ተነግሮአል። ወደተለያዩ ቦታዎች የተሰደዱትም ጥቂቶች አይደሉም።

https://p.dw.com/p/1DPbI
ምስል picture alliance/landov

ቆስለው ለህክምና አዲስ አበባ በመግባት በ መ ኢ አ ድ ቅጥር ግቢ ከሠፈሩት መካከል 2 ሰዎች እንዲሁም የድርጅቱን ቃል አቀባይ አነጋግረናል።

ተክሌ የኋላ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ