1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ጋዜጣዊ መግለጫ

ማክሰኞ፣ የካቲት 4 2006

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ሐይለማርያም ደሳለኝ በወቅታዊ የሀገሪቱ ጉዳዮች እና ሀገሪቷን ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሚያስተሳስሯት ነጥቦች ላይ ትናንት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

https://p.dw.com/p/1B6xu
Windenergie Projekt Ashegoda Mekelle
ምስል DW/Y.G. Egziabher

በደቡብ ሱዳን የተነሳው ግጭት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ስለሚኖረው ሚና እንዲሁም የአባይ ተፋሰስ ሀገራት እና የግብፅ ግንኙነት በመግለጫው ከተነሱ ርዕሶች ጥቂቶቹ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። ተከታተሉት።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ