1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመድረክ ማስጠንቀቂያ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 4 2006

የኢትዮጵያ መንግሥት ዋነኛ ተቃዋሚ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ፣ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሰላማዊ ትግል መንገድ እየተዘጋ ነዉ አለ፦ ህዝቡን ወደ ትጥቅ ትግል እንዳይወስድ እንደሚሰጋ አስጠነቀቀም።

https://p.dw.com/p/1AZKK
ምስል DW


ገዥው ፓርቲ ኢህአዲግ ይከተላል ያለውን አደገኛ አካሄድም በጥብቅ አወገዘ ። የመድረክ አመራር አባላት ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ለሃገር ውስጥና ለውጭ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ኢህአዲግ ሰላማዊ ተቃውሞዎችን በመዝጋቱ ፣ በሰላማዊ ትግሉ ላይ አሉታዊ ጥላ እንዳጠላበት አስታውቀዋል ። ህዝቡ ይህን እንዲገነዘብ ያሳሰቡት የአመራር አባሉቱ ከፓርቲው ጎን በመቆም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣም ጥሪ አቅርበዋል ። ጋዜጣሚ መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ አለው ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ