1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲስ አበባን የወረረው የአንበጣ መንጋ

ሐሙስ፣ ግንቦት 7 2006

በብዛት የታየው የአንበጣ መንጋ በአንዳንድ አካባቢዎች የመኪና መስኮቶችና እግረኞች ጋር እየተላተመ የትራፊክ ፍሰትን በመጠኑም ቢሆን ማስተጓጎሉ ተነግሯል ።

https://p.dw.com/p/1BzqT
AP Iconic Images Heuschreckenschwarm 2004
ምስል AP

የአንበጣ መንጋ ዛሬ ከፊል አዲስ አበባን ወሯት ነበር ። በተለይ በምስራቅና ደቡብ ምሥራቅ አዲስ አበባ ዛሬ ከሰዓትበኋላ በብዛት የታየው የአንበጣ መንጋ በአንዳንድ አካባቢዎች ከመኪና መስኮቶችና ከእግረኞች ጋር እየተላተመ የትራፊክ ፍሰትን በመጠኑም ቢሆን ማስተጓጎሉ ተነግሯል ። ይሁንና አንበጣው በሌሎች አካባቢዎች እንደተለመደው በዛፎችና ሰብሎች ላይ አርፎ ከፍተኛ ጉዳት ሳይደርስ ከአካባቢው ርቋል ። ነጋሽ መሀመድ የአዲስ አበባውን ዘጋቢያችንን ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሄርን አነጋግሮታል ።

ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሄር

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ