1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሻምበል ጉታ ዲንቃ የማንዴላ ልዩ ጠባቂ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 3 2006

ከግማሽ ም/ዓመት በፊት አንጋፋው የደቡብ ኣፍሪካ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ኢትዮጵያ ውስጥ ስልጠና ላይ በነበሩበት ወቅት የተቃጣባቸውን የግድያ ሙከራ ያከሸፉት ኢትዮጵያዊ ወታደር በቀብራቸው ለመገኘት እያሰቡ ነው።

https://p.dw.com/p/1AYAG
12.2013 DW Liveübertragung Trauerfeier Nelson Mandela Portrait

ሻምበል ጉታ ዲንቃ የተባሉት እኒሁ የ78 ዓመት ኢትዮጵያዊ ኔልሰን ማንዴላ ኢትዮጵያ ውስጥ በስልጠና ላይ በነበሩበት ወቅት ለልዩ ጥበቃ ከተመደቡላቸው የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ አባላት ኣንዱ የነበሩ ሲሆን እሳቸው እንደሚሉት ኔልሰን ማንዴላን ገድለው ከኣገር እንዲወጡ የተከፈላቸውን ገንዘብ ጭምር ለአለቃቸው በማስረከብ ነበር የማንዴላን ህይወት የታደጉት

ጃፈር ዓሊ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ